የደጃ/ዘራይ ደረስ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በ 2018 ዓ.ም ካስፈተናቸው 98 ተማሪወች 85 ተማሪወችን ማሳለፍ ችሏል::
ለተማሪወች እና ለተማሪ ወላጆች እንዲሁም ለመምህራንና አጠቃላይ ለት/ት ቤቱ ሰራተኞች እንኳን ደስስ አላችሁ::